• ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ፤ • ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ፣ • ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት የቅዱስ ሲኖዶስ አባላት፣ በአጠቃላይ በዚህ ዓመታዊ ቅዱስ ጉባኤ የተገኛችሁ በሙሉ፤ የጎደለብንን እየሞላ አገልግሎታችንን እያቃና ከዚህ ላደረሰን፣ ይህንን ዓመታዊና ሐዋርያዊ ጉባኤያችንን ለማካሄድም ለሰበሰበን ለአምላካችን ለእግዚአብሔር ምስጋና እናቀርባለን፡፡ “ወእፌጽም ታሕጻጸ ሕማሙ ለክርስቶስ በሥጋየ በእንተ ሥጋሁ እንተ ይእቲ…
የመጀመሪያው ጉባኤ ጥቅምት ፲፪ ቀን (የቅዱስ ማቴዎስ በዓል) ሲኾን፣ ሁለተኛው ደግሞ ርክበ ካህናት (በዓለ ትንሣኤ በዋለ በ፳፭ኛው ቀን፣ በበዓለ ሃምሳ እኩሌታ በዕለተ ረቡዕ የሚከበረው) ነው፡፡ /ፍትሕ መንፈሳዊ አንቀጽ ፭ ቁጥር ፻፷፬/፡፡ በዮሐንስ ወንጌል እንደተገለጸው ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከሞት ከተነሣ በኋላ ለሦስተኛ ጊዜ ተገልጦ ከዐሥራ አንዱ ቅዱሳን ሐዋርያት ጋር ምሳ በልቷል፡፡ ከምሳ በኋላም ጌታችን ቅዱስ ጴጥሮስን ሦስት ጊዜ ጠርቶ ትወደኛለህን?…
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰዋስወ ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ መንፈሳዊ ኮለጅ ከኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጋራ በመተባበር በሕጻናትና ወጣቶች ላይ በተለይም በሴቶች ያለ ዕድሜ ጋብቻ እና የሴት ልጅ ግርዛት ለማስቀረት ለኮሌጁ ማኅበረሰብ እና ለደቀ መዛሙርት ግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ሰጥቷል። ሥልጠናው በሕጻናትና ቤተሰብ ጉዳይ ድርጅት አስተባባሪነት እየተሰጠ ሲሆን በመርሐ ግብሩ ብፁዕ አቡነ ሕዝቅኤል የከፋ ሸካ ቤንች ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የሰዋስወ…
ከጥቅምት 4 እስከ ጥቅምት 8 ቀን 2018 ዓ.ም ሲካሄድ በነበረው የሰበካ ጉባኤ መንፈሳዊ ዓለም አቀፍ ጉባኤ በድምቀት መጠናቀቁን ተከትሎ ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ ዋና ጠቅላይ ሥራ አስኪያጅ በከተማ አስተዳደሩ የተሠሩ ሁሉንም ተጠቃሚ የሚያደርጉ የልማት ሥራዎችን በመጎብኘት ለተሻለ ሥራ በመትጋት በአጭር ጊዜ የልማት ሥራ እንዴት እንደሚሠራ ትልቅ ልምድ የሚገኝበት መሆኑን በማሳሰብ በሰጡት መመሪያ ሰፊ ጉብኝት ተደርጓል፡፡ ጉብኝቱ ከ4 ኪሎ እስከ እንጦጦ የተሠሩ…
በየሳምንቱ እሑድ እሑድ ይቀደሳል። በየወሩ የቅዱስ ሚካኤል፣ የቅዱስ ገብርኤል፣ የቅድስት ድንግል ማርያምና የበዓለ እግዚአብሔር ይቀደሳል። በየዓመቱ ሐምሌ ቅዱስ ገብርኤል ሐምሌ ሥላሴ ነሐሴ 1-16 ጳጉሜን 3 ቅዱስ ሩፋኤል የዘመን መለወጫ መስከረም 1ቀን መስከረም 17 በዓለ መስቀል ኅዳር 12 ቅዱስ ሚካኤል ታሕሣሥ 19 ቀን ቅዱስ ገብርኤል የልደት በዓል ጥር 11 ቀን በዓለ ጥምቀት የትንሣኤ ግንቦት 1 ቀን የልደታ ሰኔ 12 ቀን ቅዱስ ሚካኤል ሀምሌ 5 አቦ ፡፡
Get in Touch 24/7
Square, Ain Aar, Lebanon
God is Good All The Time!
Subscribe to our News,